መዝሙር 89:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ኃጢአታቸውን በበትር፥ በደላቸውንም በመቅሠፍት እጐበኛታለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ምሕረቴን ግን ከርሱ አላርቅም፤ ታማኝነቴንም አላጓድልበትም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ነገር ግን ለዳዊት ያለኝ ፍቅር ከቶ አይገታም፤ ለእርሱ የሰጠሁትንም የተስፋ ቃል ከመፈጸም ወደ ኋላ አልልም። ምዕራፉን ተመልከት |