መዝሙር 89:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 እርሱ፦ አባቴ አንተ ነህ፥ አምላኬ የመድኃኒቴም መጠጊያ ይላል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 እኔም ደግሞ በኵሬ አደርገዋለሁ፤ ከምድር ነገሥታትም በላይ ከፍ ይላል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ከምድር ነገሥታትም ሁሉ በላይ እንዲሆን የብኲርናን ማዕርግ እሰጠዋለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |