መዝሙር 88:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 አቤቱ፥ የመድኃኒቴ አምላክ፥ በቀንና በሌሊት በፊትህ ጮኽሁ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ጸሎቴ በፊትህ ትድረስ፤ ጆሮህንም ወደ ጩኸቴ አዘንብል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 እባክህ ጸሎቴን ስማ! ጩኸቴንም አድምጥ! ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 “ምሕረትን ለዘለዓለም አንጻለሁ” ብለሃልና፥ ጽድቅህ በሰማይ ጸና። ምዕራፉን ተመልከት |