መዝሙር 80:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 አምላክ ሆይ፤ መልሰን፤ እንድንም ዘንድ፣ ፊትህን አብራልን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 አምላክ ሆይ! ከተሰደድንበት መልሰን፤ እንድንድን ምሕረትህን አሳየን! ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በመባቻ ቀን በታወቀችው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ ምዕራፉን ተመልከት |