መዝሙር 78:43 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)43 በግብጽ ያደረገውን ተኣምራቱን፥ በጾዓን አገር ያደረገውን ድንቁን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም43 በግብጽ ያደረገውን ታምራዊ ምልክት፣ በጣኔዎስም በረሓ ያሳየውን ድንቅ ሥራ አላሰቡም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም43 በግብጽ አገር በጾዓን ሜዳ ያደረጋቸውን ታላላቅ ሥራዎችና ተአምራቱን ዘነጉ። ምዕራፉን ተመልከት |