መዝሙር 78:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ዓለታቸው እግዚአብሔር፥ መድኃኒታቸውም ልዑል አምላክ እንደሆነ አስታወሱ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 እግዚአብሔር ዐለታቸው፣ ልዑል አምላክ ቤዛቸው እንደ ሆነ ዐሰቡ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 እግዚአብሔር አምባቸው እንደ ሆነ ያስታውሳሉ፤ ልዑል እግዚአብሔርም አዳኛቸው እንደ ሆነ ያስባሉ። ምዕራፉን ተመልከት |