መዝሙር 55:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፥ ጌታም ያድነኛል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 በማታ፣ በጧትና በቀትር፣ እጮኻለሁ፤ እቃትታለሁም፤ እርሱም ድምፄን ይሰማል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ዘወትር ጠዋት፥ እኩለ ቀንና ማታ፥ ችግሬንና ሐዘኔን ለእርሱ አስታውቃለሁ፤ እርሱም ድምፄን ይሰማል። ምዕራፉን ተመልከት |