መዝሙር 55:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ሞት ይምጣባቸው፥ በሕይወት ሳሉ ወደ ሲኦል ይውረዱ፥ ክፋት በማደሪያቸውና በመካከላቸው ነውና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር እጣራለሁ፤ እግዚአብሔርም ያድነኛል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 እኔ ግን ወደ አምላኬ ወደ እግዚአብሔር እጣራለሁ፤ እርሱም ያድነኛል። ምዕራፉን ተመልከት |