መዝሙር 49:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 የሰው ሀብት የቤቱም ክብር በበዛ ጊዜ አትፍራ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 በሚሞትበትም ጊዜ ይዞት የሚሄደው አንዳች የለምና፤ ክብሩም ዐብሮት አይወርድም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 በሚሞትበት ጊዜ ምንም ነገር አይወስድም፤ ሀብቱም ከእርሱ ጋር ወደ መቃብር አይወርድም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 አንተስ ተግሣጼን ጠላህ፥ ቃሌንም ወደ ኋላህ መለስኽ። ምዕራፉን ተመልከት |