መዝሙር 48:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 እነርሱስ አይተው ተደነቁ፥ ደነገጡ፥ ሸሹም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ምጥ እንደ ያዛት ሴት፣ በዚያ ብርክ ያዛቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 እዚያም ሳሉ በፍርሃት ተርበደበዱ፤ ምጥ እንደ ያዛትም ሴት ተጨነቁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በኀይላቸው የሚታመኑ፥ በባለጠግነታቸውም ብዛት የሚኮሩ፤ ምዕራፉን ተመልከት |