መዝሙር 47:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ለሚወደው ለያዕቆብ ኩራት የሆነችውን ርስታችንን እርሱ ይመርጥልናል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 አምላክ በእልልታ፣ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እግዚአብሔር በእልልታና በመለከት ድምፅ ዐረገ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 እነርሱስ ይህን አይተው አደነቁ፥ ደነገጡ፥ ፈሩም። ምዕራፉን ተመልከት |