Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




መዝሙር 44:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መዝሙር 44:26
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ነፍሴ ወደ አፈር ተጠጋች፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።


እኔ ግን በቅንነት ሄጃለሁ፥ አድነኝ ማረኝም።


ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች