Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




መዝሙር 44:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መዝሙር 44:26
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።


ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።


እኔ ግን በቅንነት ሄጃለሁ፥ አድነኝ ማረኝም።


ነፍሴ ወደ አፈር ተጠጋች፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች