መዝሙር 44:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 እግዚአብሔር ይህንን አይመረምርም ነበርን? እርሱ ልብ የሰወረውን ያውቃልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ስለ አንተ ቀኑን ሙሉ እንገደላለን፤ እንደሚታረዱ በጎች ተቈጥረናል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ነገር ግን ስለ አንተ በየቀኑ እንገደላለን፤ እንደሚታረዱ በጎችም ተቈጥረናል። ምዕራፉን ተመልከት |