መዝሙር 44:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 የአምላካችንን ስም ረስተንስ ቢሆን፥ እጃችንንም ወደ ሌላ አምላክ አንሥተንስ ቢሆን፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 እግዚአብሔር ይህን ማወቅ ይሳነዋልን? እርሱ ልብ የሰወረውን የሚረዳ ነውና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 አንተ የተሰወረውን ሐሳባችንን ስለምታውቅ በደላችንን ገልጠህ ባየህብን ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |