መዝሙር 44:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በክፉ ስፍራ አዋርደኸናልና፥ በሞት ጥላም ሰውረኸናልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 የአምላካችንን ስም ረስተን፣ እጃችንንም ወደ ባዕድ አምላክ ዘርግተን ቢሆን ኖሮ፣ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 የአምላካችንን ስም ረስተን ቢሆን፥ ወደ ባዕዳን አማልክት እጆቻችንን ዘርግተን ቢሆን፥ ምዕራፉን ተመልከት |