መዝሙር 44:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ከጠላቶቻችንም ፊት ወደ ኋላችን መለስኸን፥ የሚጠሉንም ተነጣጠቁን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እንደሚታረዱ በጎች አደረግኸን፤ በሕዝቦችም መካከል በተንኸን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እንደሚታረዱ በጎች አደረግኸን፤ በአሕዛብ ምድር በተንከን። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና። ምዕራፉን ተመልከት |