መዝሙር 37:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ቅንነትን ጠብቅ፥ ጽድቅንም እይ፥ ለሰላም ሰው ተተኪ ይወጣለታልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ንጹሓንን ልብ በል፤ ቅኑንም አስተውል፤ የሰላም ሰው ተስፋ አለውና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ደጉን ሰው ተመልከት፤ ቅን የሆነውንም ሰው እይ፤ ሰላም ወዳድ ሰው ዘር ይወጣለታል። ምዕራፉን ተመልከት |