መዝሙር 37:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በክፉ ዘመንም አያፍሩም፥ በራብ ዘመንም ይጠግባሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 በክፉ ጊዜ ዐንገት አይደፉም፤ በራብ ዘመንም ይጠግባሉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ክፉ ቀን ሲመጣ ችግር አይደርስባቸውም፤ በራብ ዘመንም በቂ ምግብ በማግኘት ይጠግባሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ጠላቶቼ ሕያዋን ናቸው፥ ይበረቱብኛልም፥ በዐመፃም የሚጠሉኝ በዙ። ምዕራፉን ተመልከት |