መዝሙር 35:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በበጎ ፈንታ ክፋትን መለሱልኝ፥ ለብቻዬም ቀረሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በበጎ ፈንታ ክፉ መለሱልኝ፤ ነፍሴንም ብቸኛ አደረጓት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 እኔን ብቸኛ አድርገው ደግን በክፉ መለሱልኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ዐመፃን የሚያደርጉ ሁሉ በዚያ ይወድቃሉ፤ ይሰደዳሉ፥ መቆምም አይችሉም። ምዕራፉን ተመልከት |