መዝሙር 33:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ልባችን በእርሱ ደስ ይለዋልና፥ በቅዱስ ስሙም ታምነናልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ልባችን በርሱ ደስ ይለዋል፤ በቅዱስ ስሙ ታምነናልና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 በቅዱስ ስሙም ስለምንታመን በእርሱ ደስ ይለናል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 የኃጥእ ሞቱ ክፉ ነው ጽድቅንም የሚጠሉ ይጸጸታሉ። ምዕራፉን ተመልከት |