16 ርስቴ በእጅህ ነው፥ ከጠላቶቼ እጅና ከሚያሳድዱኝ አድነኝ።
16 ፊትህን በአገልጋይህ ላይ አብራ፤ በምሕረትህም አድነኝ።
16 ወደ አገልጋይህ በፈገግታ ተመልከት፤ በዘለዓለማዊ ፍቅርህም አድነኝ።
የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በጌታም ታመኑ።
ነፍሴም እጅግ ታወከች፥ አንተም አቤቱ፥ እስከ መቼ ድረስ ነው?
በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና።
ሙሴን “የምምረውን እምረዋለሁ፥ ለምራራለትም እራራለታለሁ” ብሎታልና።
ከአንተም አንራቅ፥ አድነን ስምህንም እንጠራለን።
ለጎረቤቶቻችን መከራከርያ አደረግኸን፥ ጠላቶቻችንም ይሣለቁብናል።
ለመዘምራን አለቃ፥ በበገናዎች፥ የዳዊት መዝሙር።
ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት መዝሙር።
እኔም በደስታዬ፦ ለዘለዓለም አልታወክም አልሁ።
ይህም አስቀድሞ ለክብር ባዘጋጃቸው በምሕረት ዕቃዎች ላይ የክብሩን ባለጠግነት እንዲገልጥ ቢሆንስ?
ለእነርሱም ኪዳኑን አሰበ፥ እንደ ጽኑ ፍቅሩም ብዛት ተጸጸተ።
ተነሥ፥ አቤቱ፥ አምላኬ ሆይ፥ አድነኝ፥ አንተ የጠላቶቼን መንጋጋ መትተሃልና፥ የክፉዎችንም ጥርስ ሰብረሃልና።