መዝሙር 28:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና ጌታ ይመስገን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የልመናዬን ቃል ሰምቷልና፣ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የልመናዬን ድምፅ ስለ ሰማኝ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 እንደ ሊባኖስ ላም ያከሳዋል። ተወዳጅ ግን አንድ ቀንድ እንዳለው ርኤም ልጅ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |