መዝሙር 22:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 አምላኬ፥ በቀን ወደ አንተ እጠራለሁ፥ አልመለስህልኝም፥ በሌሊትም እንኳ ዕረፍት የለኝም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 አንተ ግን ቅዱሱ ነጋሢ፤ የእስራኤልም ምስጋና ነህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ሆኖም አንተ በእስራኤል የተመሰገንክ፥ በዙፋንህ ላይ ተቀምጠህ የምትገዛ ቅዱስ አምላክ ነህ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ነፍሴን መለሳት፥ ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ። ምዕራፉን ተመልከት |