መዝሙር 22:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 መንግሥት ለጌታ ነውና፥ እርሱም አሕዛብን ይገዛል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 የምድር ከበርቴዎች ይበላሉ፤ ይሰግዱለታልም፤ ነፍሱን በሕይወት ማቈየት የማይችለው፣ ወደ ዐፈር ተመላሽ የሆነው ሁሉ በፊቱ ይንበረከካል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ጌታ ሆይ! የተትረፈረፈ ሀብት ያላቸው ሁሉ ይሰግዱልሃል። ለሞትና ለመቃብር የተቃረቡትም መጥተው ይንበረከኩልሃል። ምዕራፉን ተመልከት |