መዝሙር 119:78 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)78 ትዕቢተኞች በዓመፅ ጠምመውብኛልና ይፈሩ፥ እኔ ግን ትእዛዝህን አሰላስላለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም78 እብሪተኞች ያለ ምክንያት በደል አድርሰውብኛልና ይፈሩ፤ እኔ ግን ትእዛዞችህን አሰላስላለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም78 በሐሰት ያለምክንያት የሚከሱኝ ትዕቢተኞች ይዋረዱ፤ እኔ ግን ሕግህን አሰላስላለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |