መዝሙር 119:73 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)73 እጆችህ ሠሩኝ አበጃጁኝም፥ እንዳስተውል አድርገኝ፥ ትእዛዛትህንም እማራለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም73 እጆችህ ሠሩኝ፤ አበጃጁኝም፤ ትእዛዞችህን እንድማር ማስተዋልን ስጠኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም73 እጆችህ ሠሩኝ፤ አበጃጁኝም፤ ትእዛዞችህን እማር ዘንድ አስተዋይነትን ስጠኝ። ምዕራፉን ተመልከት |