መዝሙር 119:72 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)72 ከአእላፋት ወርቅና ብር ይልቅ የአፍህ ሕግ ይሻለኛል። ዮድ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም72 ከአእላፋት ብርና ወርቅ ይልቅ፣ ከአፍህ የሚወጣው ሕግ ይሻለኛል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም72 ከብዙ ወርቅና ከብዙ ብር ይልቅ ለእኔ እጅግ ዋጋ ያለው አንተ የምትሰጠው ሕግ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |