መዝሙር 119:43 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)43 በፍርድህም ታምኛለሁና የእውነትን ቃል ከአፌ ፈጽመህ አታርቅ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም43 ሕግህን ተስፋ አድርጌአለሁና፣ የእውነትን ቃል ከአፌ ፈጽመህ አታርቅ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም43 ተስፋ የማደርገው የአንተን ፍርድ ስለ ሆነ ዘወትር እውነት እንድናገር እርዳኝ። ምዕራፉን ተመልከት |