Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




መዝሙር 119:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 የእውነትህን መንገድ መረጥሁ፥ ፍርድህንም አልረሳሁም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 የእውነትን መንገድ መርጫለሁ፤ ሕግህንም ፊት ለፊቴ አድርጌአለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ታማኝ ለመሆንና ሕግህን ለመጠበቅ ወስኜአለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መዝሙር 119:30
16 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

እውቀትን ጠልተዋልና፥ ጌታንም መፍራት አልመረጡምና፥


የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያምም መልካሙን ድርሻ መርጣለች፤ ከእርሷም አይወሰድባትም።”


የሐሰትን መንገድ ከእኔ አርቅ፥ የሕግህንም ጸጋ ስጠኝ፥


ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ፥ አዲስ እንደ ተወለዱ ሕፃናት ንጹሑን መንፈሳዊ ወተት ተመኙ፤


ከልጆችሽ አንዳንዶቹ ከአባት እንደተቀበልነው ትእዛዝ መሠረት በእውነት የሚመላለሱ ሆነው በማግኘቴ እጅግ ደስ ብሎኛል።


የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


ጌታንም ማገልገል ክፉ መስሎ ቢታያችሁ፥ አባቶቻችሁ በወንዝ ማዶ ሳሉ ያገለገሉአቸውን አማልክት ወይም በምድራቸው የተቀመጣችሁባቸውን የአሞራውያንን አማልክት ታገለግሉ እንደሆነ፥ የምታገለግሉትን ዛሬ ምረጡ። እኔና ቤቴ ግን ጌታን እናገለግላለን።”


እኔ ግን እውነትን ስለምናገር አታምኑኝም።


ትእዛዛትህን መርጫለሁና እጅህ የሚያድነኝ ይሁን።


ከጥንት የነበረውን ፍርድህን አሰብሁ፥ አቤቱ፥ ተጽናናሁም።


ዛሬ እኔ የማዝህ እነዚህን ቃላትም በልብህ አኑር።


የጌታን መንገድ ጠብቄአለሁና፥ በአምላኬም አላመፅሁም።


ፍርዱ ሁሉ በፊቴ ነበረና፥ ሥርዓቱንም ከፊቴ አላራቅሁም።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች