መዝሙር 119:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 እኔ በምድር እንግዳ ነኝ፥ ትእዛዛትህን ከእኔ አትሰውር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እኔ በምድር ላይ መጻተኛ ነኝ፤ ትእዛዞችህን ከእኔ አትሰውር። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እኔ በምድር ላይ በእንግድነት የምኖረው ለጥቂት ጊዜ ነው፤ ስለዚህ ትእዛዞችህን አትሰውርብኝ። ምዕራፉን ተመልከት |