መዝሙር 119:176 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)176 እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፥ ትእዛዛትህን አልረሳሁምና ባርያህን ፈልገው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም176 እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፤ ትእዛዞችህን አልረሳሁምና፣ ባሪያህን ፈልገው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም176 እንደ ጠፋ በግ ተቅበዝብዤአለሁ፤ ነገር ግን ትእዛዞችህን ስላልረሳሁ፥ እኔን አገልጋይህን ፈልገኝ። ምዕራፉን ተመልከት |