Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




መዝሙር 119:167 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

167 ነፍሴ ምስክርህን ጠበቀች እጅግም ወደደችው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

167 ነፍሴ ምስክርነትህን ትጠብቃለች፤ እጅግ እወድደዋለሁና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

167 ትእዛዞችህን እጠብቃለሁ፤ በሙሉ ልቤም እወዳቸዋለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መዝሙር 119:167
10 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


ትእዛዝህን እንደ ወደድሁ ተመልከት፥ አቤቱ፥ በምሕረትህ ሕያው አድርገኝ።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


አቤቱ፥ ሕግህን እንደምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።


በዚያን ጊዜ እንዲህ አልሁ፦ “እነሆ፥ መጣሁ፥ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፥


በውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥


“ከነዚያ ወራት በኋላ ከእነርሱ ጋር የምገባው ኪዳን ይህ ነው፥ ይላል ጌታ፤ “በልባቸው ሕጌን አኖራለሁ፥ በልቡናቸውም እጽፈዋለሁ፤”


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች