መዝሙር 119:157 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)157 ያሳደዱኝና ያስጨነቁኝ ብዙዎች ናቸው፥ ከምስክር ግን ፈቀቅ አላልሁም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም157 የሚያሳድዱኝ ጠላቶቼ ብዙዎች ናቸው፤ እኔ ግን ከምስክርህ ዘወር አላልሁም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም157 የሚጠሉኝና የሚያሳድዱኝ ብዙዎች ናቸው፤ እኔ ግን ከሕግህ ፈቀቅ አላልኩም። ምዕራፉን ተመልከት |