መዝሙር 119:149 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)149 አቤቱ፥ እንደ ቸርነትህ ድምፄን ስማ፥ እንደ ፍርድህ ሕያው አድርገኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም149 እንደ ቸርነትህ መጠን ድምፄን ስማ፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ እንደ ሕግህ መልሰህ ሕያው አድርገኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም149 እግዚአብሔር ሆይ! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህ ስማኝ! በትእዛዝህ መሠረት ሕይወቴን ጠብቅ! ምዕራፉን ተመልከት |