መዝሙር 119:147 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)147 ማለዳ ጮኽሁ፥ ቃልህንም ተስፋ አድርጌአለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም147 ትረዳኝ ዘንድ ጎሕ ሳይቀድድ ተነሥቼ እጮኻለሁ፤ ቃልህንም ተስፋ አደርጋለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም147 ጎህ ከመቅደዱ በፊት ርዳታህን በመፈለግ ወደ አንተ እጮኻለሁ፤ በገባህልኝም ቃል ተስፋ አደርጋለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |