Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




መዝሙር 119:135 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

135 በባርያህ ላይ ፊትህን አብራ፥ ሥርዓትህንም አስተምረኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

135 በባሪያህ ላይ ፊትህን አብራ፤ ሥርዐትህንም አስተምረኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

135 የፊትህን ብርሃን ለባሪያህ አብራለት፤ ሕግህንም አስተምረኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መዝሙር 119:135
14 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በጌታም ታመኑ።


በዚያን ጊዜም መጻሕፍትን እንዲያስተውሉ አእምሮአቸውን ከፈተላቸው፤


ከአንተም አንራቅ፥ አድነን ስምህንም እንጠራለን።


ለጎረቤቶቻችን መከራከርያ አደረግኸን፥ ጠላቶቻችንም ይሣለቁብናል።


በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና።


እነሆ፥ እግዚአብሔር በኃይሉ ልዑል ነው፥ እንደ እርሱስ ያለ አስተማሪ ማን ነው?


መንገዶቼን ዘረዘርሁ፥ ሰማኸኝም፥ ደንቦችህን አስተምረኝ።


አቤቱ፥ አንተ ቡሩክ ነህ፥ ደንቦችህን አስተምረኝ።


ለመዘምራን አለቃ፥ በመለከቶች፥ ስለ አሦራውያን፥ የአሳፍ የምስክር መዝሙር።


የማላየውን ነገር አንተ አስተምረኝ፥ ኃጢአትንም ሠርቼ እንደሆነ፥ ደግሜ አልሠራም የሚለው ማን ነው?


ወደ እግዚአብሔር ይጸልያል፥ እርሱም ይሰማዋል፥ ፊቱንም በደስታ ያሳየዋል፥ ለሰውም የጽድቁን ዋጋ ይመልስለታል።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች