መዝሙር 119:122 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)122 ባርያህን በመልካም ጠብቀው፥ ትዕቢተኞችም አይጋፉኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም122 ለባሪያህ በጎነት ዋስትና ሁን፤ እብሪተኞች እንዲጨቍኑኝ አትፍቀድላቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም122 የእኔን የአገልጋይህን ደኅንነት አረጋግጥ፤ እብሪተኞች እንዲያጠቁኝ አታድርግ። ምዕራፉን ተመልከት |