መዝሙር 119:119 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)119 የምድርን ኃጢአተኞች ሁሉ እንደ ርኩሰት አጠፋሃቸው፥ ስለዚህ ምስክርህን ወደድሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም119 የምድርን ክፉዎች ሁሉ እንደ ጥራጊ አስወገድሃቸው፤ ስለዚህ ምስክርህን ወደድሁ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም119 ክፉዎችን ሁሉ እንደ ቆሻሻ ነገር ታስወግዳቸዋለህ፤ ስለዚህ ሥርዓትህን እወዳለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |