መዝሙር 118:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በኃያላን ከመታመን ይልቅ በጌታ መጠለል ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 በመሪዎች ከመመካት ይልቅ፥ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ጐልማሳ መንገዱን በምን ያቀናል? ቃልህን በመጠበቅ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |