መዝሙር 118:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ጌታ የሠራት ቀን ይህች ናት፥ ሐሤትን እናድርግ፥ በእርሷም ደስ ይበለን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 እግዚአብሔር የሠራት ቀን ይህች ናት፤ በርሷ ሐሤት እናድርግ፤ ደስም ይበለን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 ይህ እግዚአብሔር የሠራው የድል ቀን ነው፤ በእርሱ ደስ ይበለን፤ ሐሴትም እናድርግ! ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ምስክርህም ትምህርቴ ነው፥ ሥርዐትህም መካሬ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |