መዝሙር 118:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ኃይሌም ዝማሬዬም ጌታ ነው፥ እርሱም መድኃኒት ሆነልኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እግዚአብሔር ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ አዳኝ ሆነልኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እግዚአብሔር ከለላዬና መከላከያዬ ነው፤ አዳኜም እርሱ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንደ ብልጥግና ሁሉ በምስክርህ መንገድ ደስ አለኝ። ምዕራፉን ተመልከት |