መዝሙር 109:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ተተኪ አይኑረው፥ በቀጣይ ትውልድ ስማቸው ይደምሰስ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ዘሩ ተለይቶ ይጥፋ፤ ስማቸውም በሚቀጥለው ትውልድ ይደምሰስ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ለስሙ መጠሪያ የሚሆን አንድ ልጅ እንኳ አይቅርለት፤ ከአንድ ትውልድ በኋላ የሚያስታውሰው አይኑር። ምዕራፉን ተመልከት |