መዝሙር 108:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 አቤቱ፥ በአሕዛብ መካከል አመሰግንሃለሁ፥ በሕዝቦችም መካከል እዘምርልሃለሁ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ምሕረትህ ከሰማያት በላይ ታላቅ ናትና፤ ታማኝነትህም እስከ ሰማያት ትደርሳለች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ዘለዓለማዊው ፍቅርህ ከሰማያት በላይ ነው፤ ታማኝነትህም ወደ ጠፈር ይደርሳል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |