መዝሙር 107:38 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 ባረካቸውም እጅግም በዙ፥ እንስሶቻቸውንም አላሳነሰባቸውም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም38 ይባርካቸዋል፤ እነርሱም እጅግ ይበዛሉ፤ የከብቶቻቸውም ብዛት እንዲያንስ አያደርግም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም38 ሕዝቡን ባረካቸው፤ ብዙ ልጆችም ወለዱ፤ የከብቶቻቸውም ቊጥር እንዳያንስ አደረገ። ምዕራፉን ተመልከት |