መዝሙር 106:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ከአሕዛብም ጋር ተደባለቁ፥ ሥራቸውንም ተማሩ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 እንዲያውም ከሕዝቦቹ ጋራ ተደባለቁ፤ ልማዳቸውንም ቀሠሙ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 እንዲያውም ከእነርሱ ጋር ተደባልቀው የኑሮ ሥርዓታቸውን ተከተሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ምድረ በዳውን ለውኃ መውረጃ፥ ደረቁንም ምድር የውኃ ምንጮች አደረገ። ምዕራፉን ተመልከት |