መዝሙር 105:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 የአገራቸውንም በኩር ሁሉ፥ የጉልበታቸውን መጀመሪያ ሁሉ መታ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ደግሞም በአገራቸው ያለውን በኵር ሁሉ፣ የኀይላቸውንም ሁሉ በኵራት መታ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 የእያንዳንዱን ግብጻዊ ቤተሰብ የበኲር ልጅ ገደለ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ለጣዖቶቻቸውም ተገዙ፥ በደልም ሆነባቸው። ምዕራፉን ተመልከት |