መዝሙር 105:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ወይናቸውንና በለሳቸውን መታ፥ የአገራቸውንም ዛፍ ሁሉ ሰበረ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ወይናቸውንና በለሳቸውን መታ፤ የአገራቸውንም ዛፍ ከተከተ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 የወይን ተክሎቻቸውንና የበለስ ዛፎቻቸውን አጠፋ፤ ሌሎቹንም ዛፎቻቸውን ሁሉ ሰባበረ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 መንፈሱን አስመርረዋታልና፤ በከንፈሮቹም አዘዘ። ምዕራፉን ተመልከት |