መዝሙር 105:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ሕዝቡንም እጅግ አበዛ፥ ከጠላቶቻቸውም ይልቅ አበረታቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 እግዚአብሔር ሕዝቡን እጅግ አበዛ፤ ከጠላቶቻቸውም ይልቅ አበረታቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 እግዚአብሔር ወገኖቹን አበዛቸው፤ ከጠላቶቻቸውም ይልቅ አበረታቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 የተወደደችውንም ምድር ናቁ፥ በቃሉም አልታመኑም፥ ምዕራፉን ተመልከት |