መዝሙር 105:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 የቤቱ ጌታ፥ የንብረቱ ሁሉ ገዢ አደረገው፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 የቤቱ ጌታ፣ የንብረቱም ሁሉ አስተዳዳሪ አደረገው፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 በመንግሥቱ ላይ ኀላፊ አድርጎ ሾመው፤ በምድሩም ሁሉ ላይ ገዢ አደረገው፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ያዳናቸውን እግዚአብሔርን ረሱ። ታላቅ ነገርንም በግብፅ፥ ምዕራፉን ተመልከት |