መዝሙር 105:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ቃሉ እስኪመጣለት ድረስ፥ የጌታ ቃል ፈተነው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 የተናገረው ቃል እስኪፈጸምለት፣ የእግዚአብሔር ቃል ፈተነው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ዮሴፍ ራሱ አስቀድሞ የተናገረው እስኪፈጸም ድረስና የእግዚአብሔር ቃል ትክክለኛነቱን እስኪያረጋግጥለት ድረስ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በኮሬብም ጥጃን ሠሩ፥ ቀልጦ ለተሠራ ምስልም ሰገዱ። ምዕራፉን ተመልከት |